የካዛኪስታን የታችኛው ምክር ቤት እና የገዢው አማናት ፓርቲ አባል ሳማት ኑርታዛ ምን አሉ - ኢዜአ አማርኛ
የካዛኪስታን የታችኛው ምክር ቤት እና የገዢው አማናት ፓርቲ አባል ሳማት ኑርታዛ ምን አሉ
ኢትዮጵያ ለካዛኪስታን ታማኝ እና እውነተኛ አጋር ናት። ከኢትዮጵያ ጋር የሁለትዮሽ፣ የባለብዝሃ ወገን እና ሁሉን አቀፍ ትብብሯን ለማጠናከር ትሻለች።
ኢትዮጵያ በሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች ለቀጣናው እና ዓለም አቀፍ ደህንነት ቁልፍ አበርክቶ አድርጋለች።
የብልጽግና ፓርቲ በኢትዮጵያ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ከፍቷል። ብልጽግና ብሔራዊ መግባባትን በመፍጠር ረገድ ስኬታማ ተግባር አከናውኗል።
አማናት ፓርቲ ከብልጽግና ፓርቲ ጋር ያለውን ግንኙነት እና ካዛኪስታን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጎልበት ይሰራል።
አማናት ለዓለም ሰላም እና ብልጽግና ከብልጽግና ፓርቲ ጋር በትብብር መስራት ይሻል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አመራር ሰጪነት ብልጽግና ፓርቲ የለውጥ እና የሽግግር ተምሳሌት መሆን ችሏል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፖለቲካ ቁርጠኝነት እና ባለ ራዕይ መሪነት፤ ውጤታማ አስተዳደር ሀገርን ከቀውስ በማውጣት ለዘላቂ ልማት መሰረት መጣል እንደሚቻል በግልጽ ያመላከተ ነው።